አዲስ ዘመን
እሁድ ጥቅምት
22 ቀን 2013 ዓ . ም
የሐራጅ
ሽያጭ
ማስታወቂያ
በፍ/ባለመብት
አቶ እስራኤል
ንጉሴ መርሶ
እና በፍ/ባለዕዳ አቶ
እዮብ ገብሩ
ፈረጃ መካከል
ስላለው የፍርድ
አፈጻጸም ጉዳይ
የፌደራል የመጀመሪያ
ደረጃ ፍ/
ቤት በመ/
ቁጥር 269875 የካቲት 21 ቀን 2011 ዓ.ም እና መጋቢት
1 ቀን 2017 እና
5/1/2012 ዓ.ም እና በመ/ቁ
269875 4/9/2011 ዓ.ም እና በመ/ቁ
269874 በ4/8/2011 ዓ.ም በዋለው ችሎት
በሰጠው ትዕዛዝ
መሠረት በየካ
ክ/ከ/ወረዳ 8 የካ
ክ/ከ/ፖሊስ መምሪያ
ጊቢ ውስጥ
ቆሞ የሚገኝ
የሠቁ 2-A25066 አአ የሆነው መኪና (ተሽከርካሪ)
ለቪዥን ፈንድ
ብድር ተቋም
የተወሰደ ብር
ቀሪ 42.295 ብር
ያለበት ከፋዩ
የፍ/ባለዕዳ
ነው ከ7/8/201
ዓ.ም
ጀምሮ ቅጣት
እና የተለጣፊ
ክፍያ እዳ
አለበት የሐራጅ
ሽያጭ መነሻ
ዋጋ ብር
150,000 (አንድ መቶ ሃምሳ ሺህ
ብር)
ሆኖ
የስም
ማዞሪያ
ገዥ
የሚከፍል
መሆኑ
ታውቆ
ታህሳስ 1
ቀን 2013
ዓ.
ም
በሐራጅ
ይሸጣል፡፡
የተጫራቾች
ምዝገባ
በ9:00
ሰዓት
ተጀምሮ
የቀረቡ
ተጫራቾችተመዝግበው
እንደተጠናቀቀ
ወዲያውኑ
ጨረታው
የሚካሄድ
ይሆናል፡፡
የሐራጅ ሽያጭ
የሚካሄደው በፌዴራል
ፍርድ ቤቶች
የፍርድ አፈጻጸም
ዳይሬክቶሬት የጨረታ
አዳራሽ ውስጥ
ሲሆን፣ ንብረቱን
ተጫርተው ለመግዛት
የሚፈልጉ ተጫራቾች
ከጨረታው ቀደም
ብሎ ባሉት
አራት የሥራ
ቀናቶች ውስጥ
ባለመብቱ ለማስጎብኘት
በሚመርጧቸው ሶስት
የስራ ቀናት
በፌ/ፍ/ቤቶች ፍርድ
አፈፃፀም ዳይሬክቶሬት
ሐራጅ ከፍል
ድረስ ከጠዋቱ
በ3፡30
ሰዓት ብቻ
በመገኘትና ባለመብቱ
በሚያቀርበው ትራንስፖርት
ንብረቱን ለመጐብኘት
የሚችሉ ሲሆን፤
እያንዳንዱ ተጫራች
በሚጫረትበት ወቅት
የንብረቱን ግምት
1/4
ኛውን
በባንክ
በተረጋገጠ CPO
ማስያዝ
ይኖርበታል::
ከ1/4
ኛ
አስበልጦም
ሆነ
አሳንሶ
የሚመጣ
ተጫራች
በጨረታው
አይካፈልም፡፡
በጨረታው
አሸናፊ
የሆነው
ግለሰብ
አሸናፊ
የሆነበትን
ገንዘብ
በአጠቃላይ
ጨረታውን
ከአሸነፈበት
ቀን
ጀምሮ
በ15
ቀናት ,
ውስጥ
ገቢ
ማድረግ
አለበት፡፡
በተጨማሪ ተጫራቾች
ጥያቄ፣ ሐራጁ
ጐድቶኛል የሚለ
ጥያቄዎችን ዳይሬክቶሬት
የማያስተናግድና በችሎት
የሚጠየቅ መሆኑን
እንገልፃለን፡፡
የፌዴራል
ፍ/
ቤቶች
የፍርድ
አፈፃፀም
ዳይሬክቶሬት
___________________________________________________________________________________