አዲስ ዘመን ሐሙስ ታህሳስ 1 ቀን 2013 ዓ . ም
የግልጽ
ጨረታ
ማስታወቂያ
ቁጥር
አብብኢማቴልድ/
ብ.7.
ጨ/
ኢግ-01/2013
አማራ
ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ብረታ ብረት ኢንዱስትሪና ማሽን ቴክኖሎጂልማት ድርጅት ለተለያዩ ፕሮጀክቶች ስራ አገልግሎት የሚውሉ
-
የተለያዩ የኤሌክትሪክ ዕቃዎች፣
-
ስታንዳርዶች፣
-
ላሜራዎች፣
-
የብረት ላሪዎች እና ድፍን ብረቶች የመሳሰሉትን እቃዎች በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ
የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይገልፃል፡፡
-
በዘርፉ የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ ያላቸው፣
-
የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ያላቸው ፣
-
ከተጨማሪ ዕሴት ታክስ (VAT) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
-
ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በተቁ ከ1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፣
-
የእቃዎች ዓይነትና ዝርዝር መግለጫ (ስፔስፊኬሽን) ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፣
-
ተጫራቾች የጨረታ ሰነ
ዱን
የማይመለስ
ብር 100.00 /
አንድ
መቶ/
በመክፈልይህ
የጨ
ረታማስታወቂያ
ታትሞከወጣበት
የመጀመሪያው ቀን ጀምሮ ባሉት 20 ተከታታይ ቀናት ከኢንተርፕራይዙ ግዥ/ፋይ/ንብ አስ/ደ/የስራ ሃደት ዘወትር በስራ ሰዓት ማግኘት ይችላሉ፡፡
ማንኛውም
ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን አንድ ወጥ በሆነ ሁለት ቅጅዎች ዋና እና ቅጅ በማለት ለኢንተርፕራይዙ ምርት ስራ አመራር ዋና የስራ ሂደት የኢንዱስትሪ ግብዓት አቅርቦትና ግዥ ክፍል ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በሥራ ሰዓት ጋዜጣ
ው
ከወጣበት
ቀን
ጀምሮ
እስከ 21
ኛው
ቀን 8
፡00
ሰዓት
ድረስ
ማስገባት
ይኖርባቸዋል።
ከተጠቀሰው
ቀን
እና
ሰዓት
ውጭ
ዘግይቶ
የሚደርስ
የመጫረቻ
ሰነድ
ተቀባይነት
የለውም።
የጨረታ
ማስታወቂያው
በ21
ኛው
ቀን 8
፡00
ሰዓት
ላይ
ይዘጋና
ተጫራቶች
ወይም
ህጋዊ
ወኪሎች
በተገኙበት
በዚሁ
ቀን 8
፡30
ሰዓት
ይከፈታል
፡፡
ይሁን እና የጨረታ መክፈቻው ቀን በዓል ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ተዘግቶ ይከፈታል፡፡
እንዲሁም
በጨረታ ከፈታው ወቅት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በራሳቸው ፈቃድ ባይገኙ ጨረታውን ከመከፈት አያግደውም፡፡
ኢንተርፕራይዙ
የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፤ ይህም ሲሆን ጨረታው በመሰረዙ ምክንያት ተጫራቾች በጨረታው ለመወዳደር ላወጡት ወጭ ኢንተርፕራይዙ ሃላፊነት አይወስድም፡፡
በጨረታው
ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ከኢንተርፕራይዙ በአካል በመገኘት ወይም
በኢሜል
metalindustry2@gmail.com
በመ
ላክ ወይም በስ
ልክ
ቁጥር
0583206768/0582209497
በመደወል
ማግኘት ይችላሉ፣
ልዩ
የአማራ
ብሔራዊ
ክልላዊ
መንግስት
ብረታ
ብረት
ኢንዱስትሪና
ማሽን
ቴክኖሎጂ
ልማት
ድርጅት
___________________________________________________________________________________