አዲስ ዘመን አርብ ታህሳስ 2 ቀን 2013 ዓ . ም
የሐራጅ
ማስታወቂያ
ስማቸው ከዚህ በታች የተጠቀሱት ተበዳሪዎች ከአዲስ የብድርና ቁጠባ ተቋም አ.ማ የወሰዱትን ብድር ባለመክፈላቸው ተቋሙ በአዋጅ ቁጥር 626/2001 እና በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ከዚህ በታች የተመለከቱትን በመያዣነት ወይም በዋስትናነት የተያዙ ተሽከርካሪዎችን ባሉበት ሁኔታ በግልፅ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
ተ.
ቁ
|
የተበዳሪ
ስም
|
የዋስ
ስም
|
ቅርንጫፍ
|
የሰሌዳ
ቁጥር/
የካርታ
ቁጥር
|
የመኪና
/
ቤት
ዓይነትና
ሞዴል
|
መነሻ
ዋጋ
|
ሐራጅ
የሚካሄድበት
|
ምርመራ
|
ቀን
|
ሰዓት
|
1
|
አሸናፊ ስዩም
|
አሸናፊ ስዩም
|
ገርጂ
|
01-00918 አ.አ
|
IRZ
|
100,00
|
22/04/2013
|
4:00
|
|
2
|
ዘላለም አዱኛ
|
አሰለፈች መንግስቱ
|
መገናኛ
|
02-72994 አ.አ
|
B.M.W
|
150,000
|
22/04/2013
|
4:00
|
|
3
|
ወንደሰን ወንድሙ
|
ወንደሰን ወንድሙ
|
አራዳ
|
02-54651 አ.አ
|
ካሪና E
|
150,000
|
22/04/2013
|
4:00
|
|
4
|
ሔለን ፀጋዬ
|
ፍቅረ ገ/እግዚአቤር
|
ቂርቆስ ወ 02
|
03-99146 አ.አ
|
ኒሳን ኪንካፕ
|
300,000
|
22/04/2013
|
4:00
|
|
5
|
ሀያት መልካምና ጓደኞቻቸው የህ/ሽ/ማ
|
ሀያት መልካምና ጓደኞቻቸው የህ/ሽ/ማ
|
ን/ስ/ላ ወ 12
|
03-A13706 አ.አ
|
ሰዋንጀንግ
|
100,000
|
22/04/2013
|
4:00
|
|
6
|
እፀህይወት ታዬ
|
እፀህይወት ታዬ
|
መገናኛ
|
02-74838 አ.አ
|
አቶዝ
|
120,000
|
23/04/2013
|
4:00
|
|
7
|
ፍራኦል ሀይሌ
|
ጂቱ ሀይሌ
|
አራዳ
|
02-77127 አ.አ
|
ቪታራ
|
120,000
|
23/04/2013
|
4:00
|
|
8
|
ተስፋዬ አለማየሁ
|
አዘነጋሽ ክንፈ
|
አራዳ
|
03-94226 አ.አ
|
DX 2A
|
150,000
|
223/04/2013
|
4:00
|
|
9
|
ዘነበ ወርቅ አሸብር
|
ጌቱ ተስፋዬ
|
አራዳ
|
02-76505 አ.አ
|
ኒሳነን -ፒክአፕ
|
100,000
|
23/04/2013
|
4:00
|
|
10
|
አዳሙ ሀይሌ
|
ካሳሁን አበራ
|
ሽሮ ሜዳ
|
02-59414 አ.አ
|
ኮሮላ
|
300,000
|
23/04/2013
|
4:00
|
|
ማሳሰቢያ፡
-
ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ የመኪናውን ሐራጅ መነሻ ዋጋ 1/4ኛውን በባንክ ክፍያ ማዘዣ /ሲፒኦ በማስያዝ መጫረት ይችላል።
-
አሸናፊው ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ካልከፈሉ ለሐራጅ መነሻ ያስያዘው ገንዘብ ተመላሽ አይደረግለትም።
-
ሐራጅ የሚካሄደው ቸርቸር ጎዳና ኤሌክትሪክ ህንጻ አጠገብ በሚገኘው በተቋሙ ዋናው መ/ቤት ህንጻ የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ ነው፡
-
የተሽከርካሪው ሁኔታ ተሽከርካሪው በሚገኝበት ቦታ ቸርቸር ጎዳና ኤሌክትሪክ ህንጻ አጠገብ በሚገኘው በተቋሙ ዋናው መ/ቤት ህንጻ ግቢ ከሽያጩ ቀን ቀደም ብሎ ባሉት ቀናት አርብ ከ8፡00 ሰዓት-10፡30 እና ቅዳሜ ከ3፡00 ሰዓት እስከ 10፡00 ሰዓት በመገኘት ማየት ይቻላል።
-
ተቋሙ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
-
ከተሽከርካሪዎቹ ከመንግስት የሚፈለጉ ግብሮችን እና የስም ማዛወሪያ እና ሌሎች ወጪዎችን የጨረታው አሸናፊ ይሸፍናል፡፡
-
ከተራ ቁጥር ከ1ኛ-5ኛ የተጠቀሱት ታህሳስ 22 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ በ4፡00 ሰዓት የሚደረግ ሲሆን፣
-
ከተራ ቁጥር ከ6ኛ-10ኛ የተጠቀሱት ታህሳስ 23 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ በ4፡00 ሰዓት ጨረታው ይካሄዳል።
-
ለጨረው ሲቀርቡ ለኮቪድ-19 መከላከያ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ መጠቀምና ርቀቶን መጠበቅ ከተጫራች ይጠበቃል።
ለበለጠ
መረጃ
በስልክ
ቁጥሮች፡- 011-1-262233
ወይም 011-1-263447
በመደወል
ወይም
በተቋሙ
ዋና
መስሪያ
ቤት
ሕግ
ክፍል
በግንባር
ቀርቦ
መጠየቅ
ይቻላል፡፡
የአዲስ
ብድርና
ቁጠባ
ተቋም
አ.
ማ
___________________________________________________________________________________ Category : Foreclosure., Vehicle Foreclosure, Sale., Vehicle and Spare Parts, Vehicle Sale Posted Date : 2020-12-12 01:28:31 Deadline : 2021-01-01
(Bid Closed.)
|
|
|
|
Copyright © 2011 - 2024 Habesha Tender
Telephone: +251-118-961881/ +251-911-891169 / +251-920-105191, P.O.Box: 122841
Office Address: Aberus Complex 4th floor, office No 405, Bole Road infront of Dembel City Center
Email: contact@habeshatender.com || Website: www.habeshatender.com
|
|