አዲስ ዘመን
ቅዳሜ ጥር
15 ቀን 2013 ዓ . ም
የግንባታ
ሥራ
ጨረታ
ማስታወቂያ
የጨረታ
ቁጥር
ኢ.
ግ.
ሥ.
ኮ/
ብግ
ጨ/09/2013
የኢትዮጵያ የግብርና
ሥራዎች ኮርፖሬሽን
የዋና መስሪያ
ቤት ህንፃ
(G +9) ግንባታ ከጨረታ ሰነዱ ጋር በተያያዘው
ቴክኒካል መስፈርት
መሰረት አወዳድሮ
ለማሰራት ይፈልጋል::
በመሆኑም
በጨረታው
ለመሳተፍ
የሚፈልጉ
ተጫራቾች
፤
-
ደረጃቸው ጂሲ/ቢሲ -1 (አንድ)
የሆኑ ህጋዊ
የንግድ ፈቃድ
ያላቸውና የዘመኑን ግብር ለመክፈላቸው እና
ከኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የ2013 ዓም የታደሰ
የብቃት ማረጋገጫ
እንዲሁም ከገቢዎች ሚ/ር ክሊራንስ
ማቅረብ የሚችሉ
ተጫራቾች ዘወትር በሥራ ሰዓት ሳሪስ
አቦ ፋፋ
የምግብ አ.ማ አጠገብ
የቀድሞው እርሻ መሣሪያዎችና ቴክኒክ አገልግሎት
አ
.
ማ ግቢ የኮርፖሬሽኑ
ዋና መ/ቤት ቢሮ
ቁጥር 110 ቀርበው የተዘጋጀውን
የጨረታ
ሰነድ
የማይመለስ
ብር
1,500.00 (
አንድ
ሺህ
አምስት
መቶ
ብር
ብቻ) በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መውሰድ
ይችላሉ፡፡
-
ተጫራቾች
ለጨረታው
ዋስትና
ማስከበሪያ
500,000.00
በሲፒኦ
ወይም
በባንክ
ጋራንቲ (unconditional)
ማስያዝ
ይጠበቅባቸዋል፡፡ የጨረታ ዋስትናው ለብቻው
በአንድ ፖስታ
ውስጥ ተደርጎ
ከኦርጂናል ቴክኒካል ሰነድ ጋር ተያይዞ
መቅረብ ይኖርበታል፡፡
የጨረታ ዋጋ
ለ60 ቀናት
የጸና ይሆናል
::
-
ተጫራቾች ከጨረታ ሰነዱ ጋር
ተያይዞ በቀረበው
ዶክመንት መሰረት ቴክኒካል እና ፋይናንሽያል
በተለያዩ ፖስታ በማድረግ እንዲሁም ፋይናንሽያል
ሰነዱ ዋና
እና ኮፒ
በመለየት በታሸገ ኤንቨሎፕ አድርገው እስከ
የካቲት 11
ቀን 2013
ዓ.
ም 4
፡00
ሰዓት
ድረስ ብቻ በተዘጋጀው ሣጥን
ውስጥ ማስገባት
አለባቸው፡፡
-
ጨረታው
የካቲት 11
ቀን 2013
ዓ.
ም
ከጠዋቱ 4
፡00
ሰዓት
ታሽጎ በዚሁ ቀን ተጫራቾች
ወይም ህጋዊ
ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኮርፖሬሽኑ የመሰብሰቢያ አዳራሽ
ከጠዋቱ 4፡30 ይከፈታል፡፡
-
ኮርፖሬሽኑ የተሻለ ዘዴ ካገኘ
ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ
መብቱ የተጠበቀ
ነው፡፡
ለተጨማሪ
ማብራሪያ፡
ስልክ
ቁጥር 0114420797/011470 90 95/011442 36 08
ፋክስ
0114-421312
አዲስ
አበባ
ኢትዮጵያ
የኢትዮጵያ
የግብርና
ሥራዎች
ኮርፖሬሽን
___________________________________________________________________________________
Category : Construction and Construction Machinery, House and Building Construction
Posted Date : 2021-01-24 23:27:03
Deadline : 2021-02-18
(Bid Closed.)