የ
ሐራጅ
የ
ሐራጅ
ሽያጭ
ማስታወቂያ
የፍ/መ/ቁ
50246
የፍ/አፈ/መ/ቁ 14503
የፍ/ባለመብት አቶ ተስፋዬ ቢርመጂ
እና በፍ/ባለዕዳ የአቶ
ቢርመጂ ቢደራ
ወራሾች መካከል
ስላለው የፍርድ
አፈጻጸም ጉዳይ
የፌዴራል የመጀመሪያ
ደረጃ ፍ/ቤት በመ/ቁጥር 50246 በ5/9/2000
ዓ.ም
በ14/2/2000 ዓ.ም እና በመ/ቁ 19589 በ20/6/2011
ዓ.ም
እና በመ/ቁ 1110 ሀምሌ
27 ቀን 1999 ዓ.ም በዋለው ችሎት
በሰጠው ትዕዛዝ
መሠረት በአዲስ
ከተማ ክ/ከተማ ቀበሌ
16 የቤቁ 759 የሆነው ቤት የሐራጅ ሽያጭ
መነሻ ዋጋ
ብር 405,711.71 (አራት መቶ አምስት ሺህ
ሰባት መቶ
አስራ አንድ
ከሰባ አንድ
ሳንቲም ) በአቶ
ቢርመጂ ቢደራ
ስም ተመዝግቦ
የሚገኝ የይዞታው
ስፋት በካርታ
700 ካ.ሜ
ከይዞታው የመንገድ
ጥናት 18.99 ካ.ሜ ይነከዋል
(ይቆርጠዋል ) የቤቱ
አገልግሎት በካርታ
ለመኖሪያ ቤት
ነው የትራንዛክሽን
ታክስ ገዥ
የሚከፍል መሆኑ
ታውቆ
የካቲት 29
ቀን
2013
ዓ.
ም
በሐራጅ
ይሸጣል፡፡
የተጫራቾች
ምዝገባ
በ4
፡30
ሰዓት
ተጀምሮ
የቀረቡ
ተጫራቾች
ተመዝግበው
እንደተጠናቀቀ
ወዲያውኑ
ጨረታው
የሚካሄድ
ይሆናል፡፡
የሐራጅ ሽያጭ የሚካሄደው በፌዴራል ፍርድ
ቤቶች የፍርድ
አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት
የጨረታ አዳራሽ
ውስጥ ሲሆን፣
ንብረቱን ተጫርተው
ለመግዛት የሚፈልጉ
ተጫራቾች ከጨረታው
ቀደም ብሎ
ባሉት አራት
የሥራ ቀናቶች
ውስጥ ባለመብቱ
ለማስጎብኘት በሚመርጧቸው
ሶስት የስራ
ቀናት በፌ/ፍ/ቤቶች ፍርድ አፈፃፀም
ዳይሬክቶሬት ሐራጅ
ክፍል ድረስ
ከጠዋቱ በ3፡30 ሰዓት
ብቻ በመገኘትና
ባለመብቱ በሚያቀርበው
ትራንስፖርት ንብረቱን
ለመጐብኘት የሚችሉ
ሲሆን፤ እያንዳንዱ
ተጫራች በሚጫረትበት
ወቅት የንብረቱን
ግምት 1/4ኛውን
በባንክ በተረጋገጠ
CPO ማስያዝ ይኖርበታል፡፡
ከ1/4ኛ
አስበልጦም ሆነ
አሳንሶ የሚመጣ
ተጫራች በጨረታው
አይካፈልም፡፡ በጨረታው
አሸናፊ የሆነው
ግለሰብ አሸናፊ
የሆነበትን ገንዘብ
በአጠቃላይ ጨረታውን
ከአሸነፈበት ቀን
ጀምሮ በ15
ቀናት ውስጥ
ገቢ ማድረግ
አለበት፡፡
በተጨማሪ ተጫራቾች ካፒታል ጌይን እና ታክስ ስምን
ይዛወርልኝ የሚልን
ጥያቄ፣ ሐራጁ
ጉድቶኛል የሚሉ
ጥያቄዎችን ዳይሬክቶሬት
የማያስተናግድና በችሎት
የሚጠየቅ መሆኑን
እንገልፃለን፡፡
በኢፌዴሪ
ጠቅላይ
ፍ/
ቤት
የፌዴራል
ፍ/
ቤቶች
የፍርድ
አፈፃፀም
ዳይሬክቶሬት
ለበለጠ
መረጃ
በስልክ
ቁጥር
0921462841 / 0947142130
ይደውሉ፡፡
(
የቤቱን
ፎቶ
ለማየት
ሰነዱን
በነፃ
ያውርዱ
እንዲሁም
Telegram: https://t.me/habeshatender/352
facebook: www.facebook.com/habeshatender
)
___________________________________________________________________________________