አዲስ ዘመን እሁድ
ነሀሴ 29 ቀን
2014 ዓ . ም
የሐራጅ
ሽያጭ
ማስታወቂያ
በፍ/ባለመብት አቶ
አሰጋኸኝ ዘውዴ
እና በፍ/ባለዕዳ አቶ
ኢሳያስ ስዩም
መካከል ስላለው
የፍርድ
አፈጻጸም ጉዳይ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ
ፍ/ቤት
በመ/ቁጥር
289715 በ9/6/2013 ዓ.ም. እነ
283930
በ10/5/2013 ዓ.ም. በዋለው ችሎት
በሰጠው ትዕዛዝ
መሠረት በልደታ
ክ/ከተማ
ወረዳ
1
የቤ.ቁ
295 የሆነው ቤት
ይዞታ ስፋት
191 ካ.ሜ.
በይዞታ ልዩ
መ/ኮድ
AA00003100898
በዘውዴ ይማም
እና በተዋበች
አ/ጊዮርጊስ
ስም የተመዘገበ
ሆኖ ያለው
የሐራጅ ሽያጭ
መነሻ
ዋጋ ብር
692,000 (ስድስት መቶ ዘጠና ሁለት
ሺ ብር)
ሆኖ የትራንዛክሽን
ታክስ ገዥ
የሚከፍል
መሆኑ ታውቆ
ህዳር
5
ቀን 2015
ዓ.
ም.
በሐራጅ
ይሸጣል።
የተጫራቾች
ምዝገባ
በ4
፡30
ሰዓት
ተጀምሮ የቀረቡ ተጫራቾች
ተመዝግበው እንደተጠናቀቀ
ወዲያውኑ ጨረታው
የሚካሄድ
ይሆናል። የሐራጁ ሽያጭ
የሚካሄደው በፌደራል
ፍርድ ቤቶች
የፍርድ አፈጻጸም
ዳይሬክቶሬት
የጨረታ አዳራሽ ውስጥ
ሲሆን፣ ንብረቱን
ተጫርተው ለመግዛት
የሚፈልጉ ተጫራቾች
ከጨረታው
ቀደም ብሎ ባሉት አራት የሥራ
ቀናቶች ውስጥ
ባለመብቱ ለማስጎብኘት
በሚመርጧ ሶስት
የስራ
ቀናት በፌ/ፍ/ቤቶች ፍርድ አፈፃፀም
ዳይሬክቶሬት ሐራጅ
ክፍል ድረስ
ከጠዋቱ በ3:30
ብቻ
በመገኘትና ባለመብቱ
በሚያቀርበው ትራንስፓርት
ንብረቱን ለመጐብኘት
የሚችሉ
ሲሆን፤
እያንዳንዱ ተጫራች በሚጫረትበት
ወቅት የንብረቱን
ግምት
1/4
ኛውን
በባንክ
በተረጋገጠ C.PO
ማስያዝ
ይኖርበታል
።
ከ1/4ኛ አስበልጦም
ሆነ አሳንሶ
የሚመጣ ተጫራች
በጨረታው
አይካፈልም። በጨረታው
አሸናፊ የሆነው
ግለሰብ አሸናፊ
የሆነበትን ገንዘብ
በአጠቃላይ
ጨረታውን ከአሸነፈበት ቀን
ጀምሮ በ15
ቀናት ውስጥ
ገቢ ማድረግ
አለበት። በተጨማሪ
ተጫራቾች
ካፒታል ጌይን እና ታክስ ስምን
ይዛወርልኝ የሚልን
ጥያቄ፣ ሐራጁ
ጐድቶኛል የሚሉ
ጥያቄዎችን
ዳይሬከቶሬት የማያስተናግድና በችሎት
የሚጠየቅ መሆኑን
እንገልፃለን።
የፌደራል
ፍርድ
ቤቶች
የፍርድ
አፈፃፀም
ዳይሬክቶሬት
___________________________________________________________________________________
Category : Foreclosure., House and Building Foreclosure, House and Building., House and Building Sale, Sale.
Posted Date : 2022-09-06 03:13:39
Deadline : 2022-11-14
(Bid Closed.)