አዲስ
ዘመን ረቡዕ ጳጉሜ 2 ቀን 2014 ዓ . ም
የጨረታ
ማስታ
ወ
ቂያ
የሮፓክ
መንደር ነዋሪዎች የልማት ማህበር ግቢውን በግምብ እና በብሎኬት ዙሪያውን በጨረታ
አወዳድሮ ለማሳጠር ይፈልጋል።
በመሆኑም ሥራውን ለመሥራት ፍላጐት ያላችሁ የሥራ
ተቋራጮች ደረጃ 6 እና ከዚያ በላይ የሆናችሁ ሁሉ የጨረታ ዶኩሜንታችሁን ጳጉሜን 2/2014
ዓ.ም. ጀምሮ እስከ መስከረም 12/2015 ዓ.ም.
ድረስ በማይመለስ
ብር 500
(
አምስት
መቶ
ብር
)
በመግዛት መጫረት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
የጨረታ
ዶኩሜንቱ የሚገኘው በለገጣፎ ከተማ አስተዳደር ሮፓክ መንደር ነዋሪዎች የልማት
ማህበር ፅ/ቤት /ቤ
/
ቁ 34/42/ ሲሆን በማንኛውም የሥራ ሰዓት የሚሸጥ ይሆናል።
አመልካቾች ማሟላት የሚገባችሁ፤
-
የታደሰ
የግንባታ
ንግድ
ፈቃድ
(professional license)
፣
-
ቲን
ነምበር /
የግብር
ከፋይ
መለያ
ቁጥር/
፣
-
ቫት
ተመዝጋቢ
መሆናቸውን
የሚገልጽ
መለያ፣
-
ከዚህ
በፊት
የሰሯቸውን
ፕሮጀክቶች
እና
የመልካም
ሥራ
አፈፃፀም
ማስረጃ
ማቅረብ
የሚችሉ።
-
የጨረታ
ቦንድ
ማስያዝ
የሚችሉ።
ማሳሰቢያ
፡
-
-
ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ የምትሰሩበትን
ዋጋ በሰም በታሸገ ፖስታ ለፅ/ቤቱ ማቅረብ ትችላላችሁ።
-
ጨረታው
በ15
ኛው
ቀን
ከቀኑ 9
፡oo
ሰዓት
ተዘግቶ
በማግስቱ
ወይም
በ16
ኛው
ቀን
ከጠዋቱ
4
፡oo
ሰዓት
ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በይፋ ይከፈታል።
-
ማህበሩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ሊሰርዝ ይችላል።
- Email;
ropackvillage@gmail.com
- Tell-011-83-34-441
የሮፓክ
መንደር
ነዋሪዎች
የ
ል
ማት
ማህበር
የ
አጥ
ር
ኮሚቴ
___________________________________________________________________________________
Category : Construction and Construction Machinery, Other Construction
Posted Date : 2022-09-08 06:09:13
Deadline : 2022-09-21
(Bid Closed.)