አዲስ ዘመን ሐሙስ
ጥቅምት 24 ቀን
2015 ዓ . ም
ግልጽ
የጨረታ
ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ የስኳር ሕመም
ማህበር ዋና
ጽ/ቤት
ደረጃ 8 የሆነና
የዘመኑን ንግድ
ፈቃድ ያደሰ፣ቲን
ያለው፣ ግብር
የከፈለ፣ የብቃት
ማረጋገጫ ያለው
1.40 ሜትር × 4 ሜትር ላይ በቅጥር ግቢ
ውስጥ የሚያርፍ
የሴትና የወንዶች
ሽንት ቤት
በግልጽ ጨረታ
አወዳድሮ ማሰራት
ይፈልጋል።
መረጃውን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች
ኦሪጅናሉን እና
አንድ ኮፒ
በመያዝ ከጥቅምት
24 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ
ጥቅምት 30 ቀን
2015 ዓ.ም
ባሉት የስራ
ቀናት በሚቆየው
የጨረታ ጊዜ፤
ቦሌ በስካይ
ላይት ሆቴል
100 ሜትር ገባ
ብሎ በሚገኝው
ዋና ቢሯችን
በአካል በመቅረብ
አስፈላጊውን መረጃ
መውሰድ እንደምትችሉ
እናሳውቃለን።
የኢትጵያ
ስኳር
ህመም
ማህበር
___________________________________________________________________________________
Category : Construction and Construction Machinery, House and Building Construction
Posted Date : 2022-11-04 03:08:43
Deadline : 2022-11-09
(Bid Closed.)