አዲስ ዘመን ሰኞ መጋቢት 18 ቀን
2015 ዓ . ም
ያ
ገለገሉ
ንብረቶች
ሽያጭ
ማስታወቂያ
የጨረታ
ቁጥር
ፋ.
ብ.
ኮ 002/2015
ፋና ብሮድካስቲንግ
ኮርፖሬት አማ
ያገለገሉ ንብረቶችን
ባሉበት ሁኔታ
በግልፅ ጨረታ
አወዳድሮ
ለመሸጥ ይፈልጋል።
-
ሎት 1. ያገለገሉ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች
-
ሎት 2. ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች
-
ሎት 3. ያገለገሉ ጀኔሬተሮች
-
ሎት 4 ያገለገሉ የቢሮ የእንጨትና
ብረት ነክ
ቁሳቁሶች እንዲሁም ቁርጥራጭ
እንጨቶች
፣ ሞራሌዎችና
ቹፑዶች
-
ሎት 5. ያገለገሉ የመኪና ጎማዎች፣
ቴስታታና የመኪና እና ዩፒስ ባትሪዎች
ሲሆኑ፣ የሚከተሉትን
መስፈርቶች
የሚያሟሉ ተጫራቾች
መወዳደር የሚችሉ
ሆኑንይገልፃል።
-
ተጫራቾች የጨረታ
ሰነድ
የማይመለስ 100
ብር
በመክፈል ይህ ማስታወቂያ በአዲስ
ዘመን
ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት
ቀን ጀምሮ
ጥቁር አንበሳ
ሆስፒታል አጠገብ በሚገኘው ዋና መ
/
ቤት ህንፃ የገበያ ጥናትና
ደንበኞች አገልግሎት ቢሮ ዘወትር በስራ
ሰዓት በመገኘት
መግዛት
ይችላሉ።
-
ተጫራቾች ንብረቶቹን
በአካል ማየት
የሚችሉት በረጴ መድኃኔአለም ቤተክርስቲያን አጠገብ
በሚገኘው
የፋና ብሮድካስቲንግ
ኮርፖሬት ኢማ ማሰራጫ ጣቢያ ከሰኞ
እስከ አርብ
ከመጋቢት
29 ቀን ጀምሮ እስከ
ሚያዚያ 5
ቀን 2015
ዓ.
ም
ከጠዋት 4
፡oo
ሰዓት
እስከ
ቀኑ
10
፡00
ሰዓት
ድረስ ብቻ በአካል በመገኘት
መመልከት ይችላሉ።
-
ተጫራቾች ለየሎቱ
ያቀረቡትን ዋጋ በግልፅ ከሞሉ በኋላ
በታሸገ ኤንቨሎፕ ጨረታው
በአዲስ
ዘመን ጋዜጣ
ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ
ሚያዚያ 10
ቀን 2015
ዓ.
ም
ከቀኑ 8
፡00
ሰዓት
ድረስ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው
ሳጥን ውስጥ
ሶስተኛ ፎቅ
በንብረት አስተዳደር
ቢሮ ቁጥር
303 በማስመዝገብ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
-
ጨረታው
ሚያዚያ 10
ቀን 2015
ዓ.
ም
ከቀኑ 8
፡00
ሰዓት
ተዘግቶ
በዕለቱ 8
፡30
ሰዓት
ላይ
ተጫራቾች ወይም
ህጋዊ ወኪሎቻቸው
በተገኙበት ይከፈታል።
-
ድርጅቱ የተሻለ
አማራጭ ካገኘ
ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ
መብቱ የተጠበቀ
ነው።
ማሳሰቢያ-
ለተጨማሪ
ማብራሪያ
ድርጅቱ
በሚገኘው
ዋና
መ/
ቤት
በልደታ
ክ/
ከተማ
ወረዳ 9
ልዩ
ቦታ
ጥቁር
አንበሳ
ሆስፒታል
አጠገብ
በግንባር
በመቅረብ
ወይም
በስልክ
ቁጥር
0115-516777/0115-520652
ፋና
ብሮድካስቲን
ግ
ኮርፖሬት
አ.
ማ
___________________________________________________________________________________ Category : Electrical and Electronics, Electronics Equipment, Energy, Generators, Sale., Other Sale, Vehicle and Spare Parts, Vehicle Sale, Tyre and Battery, Wood and Wood Related Posted Date : 2023-03-28 06:57:17 Deadline : 2023-04-18
(Bid Closed.)
|
|
|
|
Copyright © 2011 - 2024 Habesha Tender
Telephone: +251-118-961881/ +251-911-891169 / +251-920-105191, P.O.Box: 122841
Office Address: Aberus Complex 4th floor, office No 405, Bole Road infront of Dembel City Center
Email: contact@habeshatender.com || Website: www.habeshatender.com
|
|