አዲስ ዘመን ሰኞ ግንቦት 28 ቀን
2015 ዓ . ም
የሐራጅ
ሽያጭ
ማስታወቂያ
የፍ/ባለመብት እነ
ወ/ሮ
አይናለም ካሳ
እና በፍ/ባለዕዳ ወ/ሮ ዋጋዬ ካሳ መካከል
ስላለው
የፍርድ አፈጻጸም ጉዳይ የፌዴራል የመጀመሪያ
ደረጃ ፍ/ቤት በመ/ቁጥር/76438
በ21/3/2014 ዓ.ም እና በመ/ቁ/86637
በ19/07/2015 ዓ.ም በዋለው ችሎት
በሰጠው ትዕዛዝ
መሠረት
በየካ /ክ/ከተማ ወረዳ
03 የቤት ቁጥር
063 የሆነው ቤት
የቦታው ስፋት
274 ካ.ሜ.
የሆነ የሐራጅ
ካርታ ያለው
ሽያጭ መነሻ
ዋጋ ብር
1,113,300 (አንድ ሚሊዮን አንድ መቶ
አስራ ሦስት
ሺህ ሦስት
መቶ ብር)
የትራዛክሽን ታክስ
ገዥ የሚከፍል
መሆኑ ታውቆ
ሰኔ
30
ቀን 2015
ዓ.
ም.
በሐራጅ
ይሸጣል።
የተጫራቾች
ምዝገባ 8
፡00
ሰዓት
ተጀምሮ
የቀረቡ
ተጫራቾች
ተመዝግበው
እንደተጠናቀቀ
ወዲያውኑ
ጨረታው
የሚካሄድ
ይሆናል።
የሐራጁ
ሽያጭ
የሚካሄደው
በፌዴራል ፍርድ
ቤቶች
የፍርድ
አፈጻጸም
ዳይሬክቶሬት
የጨረታ
አዳራሽ
ውስጥ ሲሆን
፣ ንብረቱን
ተጫርተው ለመግዛት
የሚፈልጉ ተጫራቾች
ከጨረታው
ቀደም ብሎ ባሉት አራት የሥራ
ቀናቶች ውስጥ
ባለመብቱ ለማስጎብኘት
በሚርጧቸው
ሶስት የስራ ቀናት በፌ/ፍ/ቤቶች ፍርድ
አፈፃፀም ዳይሬክቶሬት
ሐራጅ ከፍል
ድረስ ከጠዋቱ
በ3፡30 ብቻ በመገኘትና ባለመብቱ
በሚያቀርበው ትራንስፖርት
ንብረቱን ለመጐብኘት
የሚችሉ
ሲሆን እያንዳንዱ
ተጫራች በሚጫረትበት
ወቅት የንብረቱን
ግምት
¼
ኛውን
በባን
ክ
በተረጋገጠ c.p.o ማስያዝ ይኖርበታል፡፡ ከ1/4ኛ አስበልጦም
ሆነ አሳንሶ
የሚመጣ
ተጫራች በጨረታው አይካፈልም።
በጨረታው አሸናፊ የሆነው
ግለሰብ አሸናፊ
የሆነበትን
ገንዘብ በአጠቃላይ ጨረታውን
ከአሸነፈበት ቀን
ጀምሮ በ15 ቀናት ውስጥ
ገቢ ማድረግ
አለበት።
በተጨማሪ ተጫራቾች ካፒታል
ጌይን እና
ታክስ ስምን
ይዛወርልኝ የሚልን
ጥያቄ፣ ሐራጁ
ጐድቶኛል
የሚሉ ጥያቄዎችን
ዳይሬክቶሬቱ የማያስተናግድና
በችሎት የሚጠየቅ
መሆኑን
እንገልፃለን።
በፌ/
ፍ/
ቤቶች
የፍርድ
አፈፃ
ፀ
ም
ዳይሬክቶሬት
___________________________________________________________________________________