የኦዲት
ሥራ
ጨረታ
ማስታወቂያ
የኢትዮ
ቲንክ
ታንክ
ግሩፕ
በሲቪል
ማኀበረሰብ
ድርጅቶች
ኤጀንሲ
አዋጅ
ቁጥር
1113/2011
አንቀጽ
20
መሰረት
መስከረም
6/2013
በሲቪል
ማኀበረሰብ
ድርጅቶች
ኤጀንሲ
እውቅና
ያገኘ
ሀገር
በቀል
ድርጅት
ሲሆን
የ
2015
በጀት
ዓመት
የሂሣብ
ሠነዶችን
በህጋዊ
እና
በተመሠከረለት
ኦዲተር
ማሰራት
ይፈልጋል፡፡
በዚህም
መሰረት
1
ኛ
.
የዘመኑን
ግብር
የተከፈለበትን
መረጃ
የሚያቀርቡ፤
2
ኛ
ህጋዊ
የሙያ
ማረጋገጫና
የሥራ
ፈቃድ
ያላቸው
300
መቶ
ሺህ
ብር
የማይበልጥ
የሂሳብ
እንቅስቃሴን
የሚያሳዩ
ሰነዶችን
በመመርመር
በሶስት
የሥራ
ቀናት
ውስጥ
የኦዲት
ሥራውን
ማቅረብ
የሚችሉ
ኦዲተሮችን
አወዳድሮ
ማሰራት
ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም
ይህ
ማስታወቂያ
ከወጣበት
ቀን
ጀምሮ
ባሉት
በ
3 (
ሶስት
)
ተከታይ
የሥራ
ቀናት
ውስጥ
ፕሮፖዛላቸውን
በሰም
በታሸገ
ኤንቨሎፕ
ማቅርብ
የሚችሉ
መሆኑን
ይገልፃል፡፡
ድርጅቱ
የተሻለ
አማራጭ
ካገኘ
ጨረታውን
ሙሉ
በሙሉ
ወይም
በከፊል
የመሰረዝ
መብቱ
የተጠብቀ
ነው።
አድራሻ
ቦሌ
ዲ
.
ኤች
ገዳ
ታዎር
ጀርባ
የሲቪል
ማህበረሰብ
ድርጅቶች
ሪሶርስ
ማዕከል
ስልክ
ቁ
. 0911867951
Email:
ettgethiopia@gmail.com
አዲስ
አበባ
___________________________________________________________________________________