Free tender detail

የኦዲት ሥራ ጨረታ ማስታወቂያ

የኢትዮ ቲንክ ታንክ ግሩፕ በሲቪል ማኀበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ አዋጅ ቁጥር 1113/2011 አንቀጽ 20 መሰረት   መስከረም 6/2013 በሲቪል ማኀበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ   እውቅና ያገኘ ሀገር በቀል ድርጅት ሲሆን 2015 በጀት ዓመት   የሂሣብ   ሠነዶችን በህጋዊ እና በተመሠከረለት ኦዲተር   ማሰራት ይፈልጋል፡፡ በዚህም መሰረት  

1 . የዘመኑን ግብር የተከፈለበትን መረጃ የሚያቀርቡ፤

2 ህጋዊ የሙያ ማረጋገጫና የሥራ ፈቃድ ያላቸው  

300 መቶ ሺህ ብር የማይበልጥ የሂሳብ እንቅስቃሴን የሚያሳዩ ሰነዶችን በመመርመር በሶስት የሥራ   ቀናት   ውስጥ   የኦዲት ሥራውን   ማቅረብ የሚችሉ   ኦዲተሮችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም   ይህ   ማስታወቂያ   ከወጣበት   ቀን ጀምሮ ባሉት 3 ( ሶስት ተከታይ የሥራ ቀናት ውስጥ   ፕሮፖዛላቸውን   በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ማቅርብ የሚችሉ መሆኑን ይገልፃል፡፡  

ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠብቀ ነው።

 

አድራሻ  

ቦሌ . ኤች ገዳ ታዎር ጀርባ

የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ሪሶርስ ማዕከል

ስልክ .  0911867951

Email: ettgethiopia@gmail.com 

አዲስ አበባ

 




___________________________________________________________________________________
Category : Accounting and Auditing, Auditing Related, Consultancy., Financial Consultancy
Posted Date : 2023-12-11 02:27:00
Deadline :
2023-12-14 (Bid Closed.)

 
   

Copyright © 2011 - 2024 Habesha Tender
Telephone: +251-118-961881/ +251-911-891169 / +251-920-105191, P.O.Box: 122841
Office Address: Aberus Complex 4th floor, office No 405, Bole Road infront of Dembel City Center
Email: contact@habeshatender.com || Website: www.habeshatender.com