አዲስ ዘመን ረቡዕ
መጋቢት 18 ቀን
2016 ዓ . ም
የሐራጅ
ማስታወቂያ
የፍ/ባለመብት
ወ/ሮ
ዮዲት ፍሬሰንበት
እና በፍ/ባለዕዳ እነ
አቶ ነጃ
ሙስማ መካከል
ስላለው የፍርድ
አፈጻጸም ጉዳይ
የፌዴራል የመጀመሪያ
ደረጃ ፍ/ቤት በመ/ቁጥር 180370 በ10/4/2015
ዓ.ም
እና በመ/ቁ 188938 በ19/7/2015
ዓ.ም
በዋለው ችሎት
በሰጠው ትዕዛዝ
መሠረት በአቃቂ
ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ
9 የቤ.ቁ
130/6 ቂሊንጦ ሳይት ህንፃ ቁጥር 130 የሆነው
ባለ አንድ
መኝታ ኮንዶሚኒየም
ቤቱ ስፋት
46.89 ካ/ሜ
የሆነው ቤት
የሐራጅ ሽያጭ
መነሻ ዋጋ
ብር 572,058(አምስት መቶ ሰባ ሁለት ሺ ሃምሳ ስምንት ብር)
ሆኖ የትራንዛክሽን
ታክስ ገዥ
የሚከፍል መሆኑ
ታውቆ ሚያዝያ
18 ቀን 2016 ዓ/ም በሐራጅ ይሸጣል፡፡
የተጫራቾች ምዝገባ
በ4፡00
ሰዓት ተጀምሮ
የቀረቡ ተጫራቾች
ተመዝግበው እንደተጠናቀቀ
ወዲያውኑ ጨረታው
የሚካሄድ ይሆናል፡፡
የሐራጁ ሽያጭ
የሚካሄደው በፌዴራል
ፍርድ ቤቶች
የፍርድ አፈጻጸም
ዳይሬክቶሬት የጨረታ
አዳራሽ ውስጥ
ሲሆን፣ ንብረቱን
ተጫርተው ለመግዛት
የሚፈልጉ ተጫራቾች
ከጨረታው ቀደም
ብሎ ባሉት
አራት የሥራ
ቀናቶች ውስጥ
ባለመብቱ ለማስጎብኘት
በሚመርጧቸው ሶስት
የስራ ቀናት
በፌ/ፍ/ቤቶች ፍርድ
አፈፃፀም ዳይሬክቶሬት
ሐራጅ ክፍል
ድረስ ከጠዋቱ
በ3፡30
ጀምሮ በመገኘትና
ባለመብቱ በሚያቀርበው
ትራንስፖርት ንብረቱን
ባለበት ቦታ
ድረስ በመውሰድ
መጐብኘት የሚችሉ
ሲሆን እያንዳንዱ
ተጫራች በሚጫረትበት
ወቅት የንብረቱን
መነሻ ግምት
1/4 ኛውን በንግድ
ባንክ በተረጋገጠ
CPO ማስያዝ ይኖርበታል፡፡፡
ከ1/4ኛ
አስበልጦም ሆነ
አሳንሶ CPO የሚያመጣ
ተጫራች በጨረታው
አይካፈልም፡፡ በጨረታው
አሸናፊ የሆነው
ግለሰብ አሸናፊ
የሆነበትን ገንዘብ
በአጠቃላይ ጨረታውን
ከአሸነፈበት ቀን
ጀምሮ በፍ/አ/ዳ/ስም CPO በኢትዮጵያ
ንግድ ባንክ
ብቻ አሰርቶ
ሙሉ ገንዘቡን
በ15 ቀን
ውስጥ ገቢ
ማድረግ አለበት
የፍ/አ/
ዳይሬክቶሬቱ ንብረቱን
በህጋዊ መንገድ
በሀራጅ ስለመሸጡ
ለሚመለከተው አካል
ማስረጃ ከመጻፍ
ባለፈ ስም
የማዛወር ግዴታ
የሌለበት መሆኑን
እንገልጻለን
በፌዴራል
ፍርድ
ቤቶች
የፍርድ
አፈጻጸም
ዳይሬክቶሬት
___________________________________________________________________________________
Category : Foreclosure., House and Building Foreclosure, House and Building., House and Building Sale, Sale.
Posted Date : 2024-03-29 03:04:18
Deadline : 2024-04-26
(Bid Closed.)