አዲስ ዘመን ማክሰኞ
ጥቅምት 29 ቀን
2015 ዓ . ም
የሐራጅ
ሽያጭ
ማስታወቂያ
የፍ/ባለመብት አቶ
መንገሻ ደጉ
እና በፍ/ባለዕዳ እነ
ወ/ሮ
እናኑ በላይ
መካከል ስላለው
የፍርድ አፈጻጸም
ጉ
ዳይ የፌ
ዴ
ራል ከፍተኛ ፍ
/
ቤት
በመ
/
ቁጥር/98151 በ15/03/2013 ዓ.ም. እና በኮ/መ/ቁ/81428 በ27/3/2011
ዓ.ም. በዋለው
ችሎት በሰጠው
ትዕዛዝ መሠረት
በኮ/ቀ/ክ/ከተማ ወረዳ 08
የቤት ቁጥር
1273 የሆነው
ቤት በቁ/ኮ/ቀ/የማ/ን/መ/306/11284/00
የተመዘገበ ካርታ
ያለው የቦታው
ስፋት 281 ካ.ሜ. የሆነ የሐራጅ
ሽያጭ
መነሻ ዋጋ
ብር 480,000(አራት መቶ ሰማኒያ ሺህ
ብር ) ሆኖ
የትራዛክሽን ታ
ክ
ስ ገ
ዥ የሚከፍል
መሆኑ ታውቆ
ታህሳ
ስ 10
ቀን 2015
ዓ.
ም.
በሐራጅ ይሸጣል። የተጫራቾች
ምዝገባ 8
፡30
ሰዓት
ተጀምሮ
የቀረቡ
ተጫራቾች ተመዝግበው
እንደተጠናቀቀ ወዲያዉኑ
ጨረታው የሚካሄድ
ይሆናል።
የሐራጁ ሽያጭ የ
ሚካሄደው በፌ
ዴ
ራል ፍርድ ቤቶች
የፍርድ አፈጻጸም
ዳይሬክቶሬት የጨረታ
አዳራሽ
ውስጥ ሲሆን፣ ንብረቱን ተጫርተው ለግዛት
የሚፈልጉ ተጫራቾች
ከጨረታው ቀደም
ብሎ ባሉት
አራት
የሥራ ቀናቶች
ውስጥ ባለመብቱ
ለማስጎብኘት በሚመርጧቸው
ሶስት የስራ
ቀናት በፌ/ፍ/ቤቶች ፍርድ አፈፃፀም
ዳይሬክቶሬት ሐራጅ
ክፍል ድረስ
ከጠዋቱ በ3፡30 ብቻ በመገኘትና ባለመብቱ
በሚያቀርበው
ትራንስፓርት ንብረቱን
ለመጐብኘት የሚችሉ
ሲሆን እያንዳንዱ
ተጫራች በሚጫረትበት
ወቅት
የንብረቱን ግምት
¼
ኛን
በባን
ክ
በተረጋገጠ CPO
ማ
ስያዝ
ይኖርበታል።
ከ1/4ኛ አስበልጦም ሆነ አሳንሶ
የሚመጣ ተጫራች
በጨረታው አይካፈልም።
በጨረታው አሸናፊ
የሆነው
ግለሰብ አሸናፊ የሆነበትን ገንዘብ በአጠቃላይ
ጨረታውን ከአሸነፈበት
ቀን ጀምሮ
በ15 ቀናት
ውስጥ ገቢ
ማድረግ
አለበት።
በተጨማሪ ተጫራቾች ካፒታል
ጌይን እና
ታ
ክ
ስ ስምን ይዛወርልኝ
የሚልን ጥያቄ፣
ሐራጁ ጐድቶኛል
የሚሉ
ጥያቄዎችን ዳይሬ
ክ
ቶሬት የማያስተናግድና
በችሎት የሚጠየቅ
መሆኑን እንገልፃለን።
በፌ
ዴ
ራ
ል
ፍርድ
ቤቶች
የፍርድ
አ
ፈጻጸም
ዳ
ይ
ሬክቶሬት
_______________________________