***ትክክለኛው የመኪናዎቹ ፎቶግራፍ በቴሌግራም ቻናላችን https://t.me/habeshatender/1165
ሪፖርተር እሁድ ታህሳስ
30 ቀን 2015 ዓ . ም
የጨረታ
ማስታወቂያ
የብሔራዊ የመረጃና
ደህንነት አገልግሎት
ሲጠቀምባቸው የነበሩ
-
የተለያዩ ያገለገሉ ተሸከርካሪዎች
-
ሞተር ሳይክሎች፣
-
ጎማዎች
ባትሪዎች፣
-
አሮጌ የተሸከርካሪ
አካሎች፣
-
አዲስና ያገለገሉ
የመለዋወጫ
ዕቃዎች ባሉበት ሁኔታ
በታሸገ ኤንቨሎፕ
በጨረታ አወዳድሮ
መሸጥ
ይፈልጋል።
በዚሁ መሠረት ተሽከርካሪዎቹ
እና ንብረቶቹ
ካሳንቺስ ኢሲኤ
(ECA)
ጀርባ
ባለው መ/ቤታችን ይገኛሉ።
-
ማንኛውም ተጫራቾች
ይህ ማስታወቂያ
በአዲስ ዘመን
እና
በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት
ቀን ጀምሮ
ንብረቶቹ በሚገኙበት
ቦታ ከሰኞ
እስከ ቅዳሜ
ከጧቱ 3፡00
እስከ 10፡00 ሰዓት ድረስ
ማየት ይቻላል።
-
ተጫራቾች
የንብረቱ
መነሻ
ዋጋ 25%
በባንክ
በተረጋገጠ
አዲስ አበባ በሚገኙ
ቅርንጫፍ ባንኮች ሲፒኦ (CPO) ማስያዝ
ይኖርባቸዋል።
-
ጨረታው
ጥር 25
ቀን 2015
ዓ.
ም
ከቀኑ 4:00
ሰዓት
ተዘግቶ
በዚሁ
ዕለት
ከቀኑ 4
፡30
ሰዓት
ተጫራቾች
ወይም
ህጋዊ
ወኪሎቻቸው
በተገኙበት
ይከፈታል።
-
አሸናፊው ጨረታውን
ካሽነፈበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ
10 ቀናት
ውስጥ ያሸነፉበትን
ገንዘብ ገቢ
በማድረግ ንብረቱን
መረከብ ይኖርባቸዋል።
ይህ ካልሆነ
ያስያዙት
ያስያዙት ገንዘብ
ለአገልግሎት መ/ቤቱ ገቢ
ሆኖ ከጨረታው
ይሰረዛሉ።
- መ/ቤቱ
የተሻለ መንገድ
ካገኘ ጨረታውን
በከፊልም ሆነ በሙሉ
የመሰረዝ
መብቱ በሕግ
የተጠበቀ ነው።
-
ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር፡-
011 123 8464 ወይም
011 126 1642
ብሔራዊ
የመረጃና
ደህንነት አገልግሎት
***ትክክለኛው የመኪናዎቹ ፎቶግራፍ በቴሌግራም ቻናላችን https://t.me/habeshatender/1165
_______________________________