***ትክክለኛው የመኪናዎቹ ፎቶግራፍ በቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/habeshatender/1175
ሪፖርተር ረቡዕ ጥር
10 ቀን 2015 ዓ . ም
የጨረታ
ማስታወቂያ
ኬር ኢትዮጵያ መንግስታዊ
ያልሆነ በጎ አድራጎት ድርጅት ሲጠቅምባቸው
የነበሩ የተለያዩ
ያገለገሉ ተሽከርካሪዎችን
ባለቡት ሁኔታ
በግልፅ ጨረታ
አወዳድሮ ለመሸጥ
ይፈልጋል፡፡
ተጫራቾች
-
ማንኛውም ተጫራች
ይህ ማስታወቂያ
ከወጣበት ቀን ጀምሮ ተሽከርካሪዎቹ በሚገኙበት አድራሻ በአዳማ ኬር
ኢትዮጵያ ወደ ሶደሬ መንገድ ጥቁር
አባይ ሆቴል
ፊትለፊት ባለው TAF ማደያ አለፍ ብሎ
በሚያስገባው የኮብል ስቶን ንጣፍ መንገድ
500 ሜትር ገባ ብሎ ባለው የመጋዘን
ቢሮ ውስጥ ከጠዋቱ 3፡00 እስከ
10፡00 ሰአት ድረስ መመልከት ይችላሉ፣
-
ተጫራቾች
የሚገዙትን
ንብረት
ጠቅላላ
ዋጋ 20
በመቶ (20%)
የጨረታ
ማስከበሪያ
በባንክ
በተረጋገጠ
ሲፒኦ (CPO)
አሰርተው
ማስገባት
ይኖርባቸዋል፡፡
-
የጨረታ ማስከበሪያ
ዋስትናው ለአሸናፊዎች ከሚከፍሉት ዋጋ ጋር
የሚታሰብ ሲሆን ለተሸናፊዎች የጨረታው ውጤት
እንደፀደቀ ይመለስላቸዋል፡፡
-
ተጫራቾች ተሽከርካሪዎቹን
ዝርዝር የያዘው
ሰነድ ላይ
ተጫራቹ የሰጠው
ዋጋ በሚለው
አምድ /Column/ ሥር የሚገዙበትን
ዋጋ በአሃዝና
በፊደል ያለ
ስርዝ ድልዝ
ገልፀው በታሸገ
ኤንቬሎፕ/ፓስታ/ በአዲስ አበባ፡ ኬር
ኢትዮጵያ ሃያ ሁለት ማዞሪያ መንገድ፡
ከሌክስ ፕላዛ
ጀርባ ወደ አድዋ ድልድይ በሚወስደው መንገድ ሁለተኛ ቅያስ
ሁለተኛ ፎቅ
ውስጥ በተዘጋጀው
የጨረታ ሳጥን
ውስጥ ጨረታውን
ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ነገር ግን በሚሰጡት
ዋጋ ላይ
ስርዝ ድልዝ
ካለ ከጎኑ
በተጫራቹ መፈረም አለበት፡፡
-
ተጫራቾች ጨረታው ሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት
ቀን ጀምሮ
ባሉት 15 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ
የጨረታውን ሰነድ ማስገባት
አለባቸው፡፡
-
አሸናፊ ተጫራቾች
ጨረታውን ማሸነፋቸው ከተገለፀላቸው ቀን ጀምሮ
ባሉት 5 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ
ገንዘቡን ገቢ በማድረግ በ5 ተከታታይ
የስራ ቀናት
ውሰጥ ተሽከርካሪዎችን
የመረከብ ግዴታ አለባቸው ይህ ካልሆነ
ያስያዙት ገንዘብ ለድርጅቱ ገቢ ይሆናል፡፡
-
ተጫራቾች የተሽከርካሪዎቹን ዝርዝር መረጃ የያዘ
የተጫራቾች ሰነድ እና የዋጋ ማቅረቢያ
ቅጽ የማይመለስ
ብር 300 (ሶስት መቶ ብር) እየከፈሉ
ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት
15 ተከተታይ የሥራ ቀናት ከአፍሮ ቴንደር
መግዛት ይችላሉ፡፡
-
የጨረታ
መዝጊያ
ቀን
የ
ካቲት
03
ቀን
2015
ዓ
.
ም
ከቀኑ 6
፡30
ተዘግቶ
በዚያው
ቀን 8
፡00
ሰኣት
ላይ
ተጫራቾች
ወይም
ህጋዊ
ወኪሎቻቸው
በተገኙበት
በአዲስ
አበባ
ሃያ
ሁለት
መንገድ
ከሌክስ
ፕላዛ
ጀርባ
የካ
ክፍለ
ከተማ
ወረዳ
ሰባት
ቀበሌ 11/12
በሚገኘው
የ
ቀበሌው
አዳራሽ
ውስጥ
ይከፈታል፡፡
-
ተጫራቾች ስለ
አሻሻጡ ዝርዝር
ሁኔታ ከጨረታ
ሰነዱ ጋር
ከተያዘው የተጫራቾች መመሪያ ላይ ማግኘት
ይችላሉ
-
ድርጅቱ ለአሻሻጡ
የተሻለ መንገድ
ካገኘ ጨረታውን
ሙሉ በሙሉ
ወይም በከፊል
የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
NOTE: A complete set of bidding document
shall be obtained with nonrefundable fee of birr 300 (Three
Hundred) from January 18th, 2023:
ተጨማሪ
ማብራሪያ
ቢያስፈልግዎ
በስልክ
ቁጥር 0116183294
፣
0923084216
በመደወል
ማግኘት
ይችላሉ፡፡
ኬር
ኢትዮጵያ
***ትክክለኛው የመኪናዎቹ ፎቶግራፍ በቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/habeshatender/1175
_______________________________